General
ኢንፊኒቲ ከአዲስ አበባ ውጭ የመጀመሪያውን ቅርንጫፍ በደሴ ከተማ ከፍቷል፡፡
ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሰነ መሰረታዊ ቁጠባ እና ብድር ኅብረት ስራ ማኅበር በቅርቡ ተቋቁሞ አመርቂ ውጤት እያስመዘገበ የሚገኝ ሀገራዊ ተቋም ነው፡፡ ማኅበሩ በሀገር አቀፍ ደረጃ አድማሱን እያሰፋ ሲሆን ከአዲስ አበባ ውጭ የመጀመሪያውን ቅርንጫፍ በደሴ ከተማ ከፍቷል፡፡
Read Full Article